የሀሳብ_ልዕልና_ለሁለንተናዊ_ብልጽግና !!
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ወደ ኢትዮጵያ ለመጡ እንግዶች እንኳን ወደ ቤታችሁ በሰላም መጣችሁ ሲሉ መልእክት አስተላልፈዋል፡፡